”ነስሐ” ሲሆን በግዕዙ ንሥሐ ገባ ወደ እግዚአብሔር ተመለሰ ማለት ነው።
ማቴ ፬፣፩፯ (4፣17)
”መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሓ ግቡ”
ሕዝ ፩፰፣ ፴-፴፪ (18፣30-32)
“ ንስሓ ግቡ ኃጢአትም ዕንቅፋትም እንዳይሆንባችሁ ከኃጢአታችሁ ሁሉ ተመለሱ፣የበደላችሁትን በደል ሁሉ ከእናንተ ጣሉ፣ አዲስ ልብና አዲስ መንፈስም ለእናንተ አድርጉ፣ የእስራኤል ቤት ሆይ ስለምን ትሞታላችሁ የምዋቹን ሞት አልፈቅድምና ይላል ጌታ እግዚአብሔር ስለዚህ ተመለሱና በሕይወት ኑሩ”