ሊያውቁትና ሊያስቡበት ከታቀደ የቺካጎ የኮቪድ 19 ማሸቀብን - (1/13/2021 ) የደብረጽዮን መድኃኔለም ቤ ክ የቦርድ አመራር አርብ ጥር ፳፮ ፳፻፲፫ ( Fri Feb 5 2021 ) ተሰብስቦ ከተወያየባቸውና ካሳለፋቸው አንዱ ቤተክርስቲያንን ላገልግሎት ለምእመናን ለመክፈት የመቼና እንዴት ውሳኔ ነበር። ለተጨማሪ መረጃ እሷን ጠቅ ያድርጉ የቺካጎ የኮቪድ 19 ማሸቀብን - (11/17/2020 ) አሁን ያለንበት የኩክ ካውንቲና የቺካጎ የኮቪድ 19 ማሸቀብን በሚመለከት የምናውቀውን የመከላከያ ዘዴዎች የቤተክርስቲያናችን ምእመናን በሚያጠናክሩበትና ሁኔታውን በሂደት የምንገመግም መሆኑን በዌብ ሳይቱን የሚክፍቱት ይደርሱበታል ብዬ አምናለሁ፡፡ለተጨማሪ መረጃ እሷን ጠቅ ያድርጉ